ሥነ ጥበብ ለአዲስ አስፍሆተ ወንጌል ጎዳና

እ.ኤ.አ. ቅዳሜ ጥር 14 ቀን 2012 ዓ.ም. በሮማ ከቫቲካን ውጭ የአገረ ቫቲካን ግዛት ክልል በሚገኘው ጳጳሳዊ የላተራነንሰ መንበረ ጥበብ የሮማ ሰበካ ከባህል ጉዳይ ተንከባካቢ ጳጳሳዊ ምክር ቤት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው ሥነ ጥበብ ለአዲስ አ ...»
|
ታህሳስ 26 ቀን 2004 ዓ.ም ብፁዕ አቡነ ብርሃነየሱስ የ2004 ዓ.ም የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዓል ምክንያት በማድረግ የመልካም ምኞት መግለጫ አስተላለፉ፡፡ በዛሬው ዕለት ከብዙኃን መገናኛ ለተወጣጡ ጋዜጠኞች ይህንኑ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ነው ፡፡
|
የብፁዕ አቡነ ብርሃነየሱስ ሊቀ ጳጳሳት ዘካቶሊካውያን የ2004 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓልን በማስመልከት ለምዕመናን ያስተላለፉት መልእክት።
|
|

|
የኒው ኦርሊንስ ጳጳስ ብጹዕ አቡነ ግረጎሪ አይሞንድ ፡




የዩናይትድ ስቴትስ ካቶሊካውያን ብጹዓን ጳጳሳት እዚህ ቫቲካን ውስጥ ቪሲታ አድሊሚና ማለት ሐዋርያዊ ጉብኝት በማካሄድ ላይ መሆናቸው የሚታወስ ሲሆን ትናትና በከፊል የሀገሪቱ ሰሜናዊ ምስራቅ ጳጳሳት ከቅዱስ አባታችን ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ጋር መገናኘታቸው የቫቲካን መገናኛ ብዙኀን አስታውቀዋል።
ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት በነዲክት እና ብጹዓን ጳጳሳቱ የዩኤስ አመሪካ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስትያን ወቃታዊ ሁኔታ ትኩረት በሰጠ ርእሰ ጉዳይ መወያየታቸው መገናኛ ብዙኀኑ አመልክተዋል ።
በነዚህ መገናኛ ብዙኀን ዘገባ መሠረት በነዲክት 16ኛ እና የዩኤስ አመሪካ ብጹዓን ጳጳሳት የዋሺንግቶን አስተዳደር በቅርቡ ካቶሊካውያን ጨምሮ ጠቅላላ የሀገሪቱ የሕክምና ተቋሞች ከፊ ...»

|
በአቱ ለእግዚእነ አመታዊ የምንኩስና ሕይወት በዓል




ትላትና በላቲን ሥርዓተ የአምልኮ ግፃዌ መሠረት በዓለ በአቱ ለእግዚእነ ተከብሮ መዋሉ ሲታወቅ፣ ከዚህ ዕለት ጋር በማያያዝም ር.ሊጳ. ብፁዕ ዮሐንስ ጳውሎስ ዳግማዊ ኵላዊት ቤተ ክርስትያን የምንኩስና ሕይወት ቀን እንድታከብር በሰጡት ውሳኔ መሠረት ይኸው ትላትና 16ኛው የምኩስና ሕይወት ቀን ታስቦ ውሎአል። ይኸንን ድርብ በዓል ምክንያት ቅዱስ አባታችን ር.ሊ.ጳ. በነዲክቶስ 16ኛ በሮማ ሰዓት አቆጣጠር ከቀትር በኋላ ልክ 11 ሰዓት ተኩል በቅዱስ ጴጥሮስ ባሲሊካ መሥዋዕተ ቅዳሴ ማሳረጋቸው የቅድስት መንበር መግለጫ አስታውቀ። የመናንያን ሕይወት እና የሐዋርያዊ አገልግሎት ማኅበሮች የሚንከባከብ ቅዱስ ማኅበር ኅየንተ ሊቀ ጳጳሳት ብፁዕ አቡነ ዦዋው ብ ...»

|
ቅ.አ.ር.ሊ.ጳ.፦ “ኢፍትኃዊነት ጥላቻ እና ቀቢጸ ተስፋ ባለበት ሁሉ ሥፍራ ተስፋ አድርሱ”




ከትላንትና በስትያ ሮማ ፎሪ ለ ሙራ ክልል በሚገኘው የቅዱስ ጳውሎስ ባሲሊካ ቅዱስ አባታችን እ.ኤ.አ. ጥር 25 ቀን በሚከበረው ዓመታዊ የቅዱስ ጳውሎስ መለወጥ በዓል ምክንያት በመሩት ሁለተኛ ጸሎተ ሰርክ እና ባሰሙት ሥልጣናዊ አስተምህሮ አማካኝነት የክርስትያን አንድነት የጸሎት ሳምንት መጠናቀቁ የቅድስት መንበር መግለጫ አመለከተ። የ 2012 ዓ.ም. የክርስትያኖች አንድነት የጸሎት ሳምንት መሪ ቃል “ሁሉም በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ድል መሠረት ይለወጣሉ” የሚል መሆኑ የሚዘከር ሲሆን፣ “በክርስቶስ ኅብረት አማካኝነት የእርሱ በሆነው ተልእኮ ለመሳተፍ ተጠርተናል፣ ይኽ ማለትም ኢፍትኃዊነት ቀቢጸ ተስፋነት እና ጥላቻ በነገሠበት ሥፍራ ተስፋን ማ ...»

|
|





































|